የ2016 ሪፖርት የ2017 ሪፖርት የ6 ወር ሪፖርት ዓመታዊ1. ማጠቃለያከፖሊስ ተጣርተዉ የመጡ የወንጀል መዝገቦችን በተፋጠነ ሁኔታ መርምሮ ዉሳኔ መስጠትን በተመለከተ 16,190 መዛግብት ለዐ/ህግ ቀርበው 15,822 መዛግብት በዐቃቤ ሕግ ውሳኔ ያገኙ ሲሆን 368 መዛግብት በዐቃቤ ህግ እጅ የሚገኙ ናቸው፡፡ ስለሆነም መዛግብት የማጣራት ምጣኔ እቅድ 100 % ሲሆን ክንዉን 97.73% ነዉ፡፡ ተጨማሪ መረጃ ያግኙ የ6 ወር ሪፖርት ዓመታዊ