የፀረ-ሙስና ወንጀል ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ተግባርና ኃላፊነት የምርመራና የክስ ስራዎች ውጤታማ እንዲሆኑ ያስተባብራል፣ ይከታተላል፣ ይደግፋል፣ ይመራል፤ጥቆማዎችና የጥቆማ ሰጪዎችን ማንነት በሚስጢር ለመያዝ የሚያስችል አሰራር ይዘረጋል፣አፈጻጸማቸውን ይከታተልል፣ ይቆጣጠራል፤ተጨማሪ መረጃ ያግኙ