የአብክመ ፍትሕ ቢሮ ከዮኒሴፍና ጉዳዩ ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር የምክክር መድረክ አካሄደ።

የአብክመ ፍትሕ ቢሮ ከዮኒሴፍና ጉዳዩ ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር በ2016 በጀት ዓመት በተመረጡ የፕሮግራም ዞኖችና ወረዳ ውስጥ የህፃናት ጋብቻ ወንጀሎችን ለመከላከል እና ምላሽ ለመስጠት የተከናወኑ ተግባራትን በኮምቦልቻ ከተማ የምክክር መድረክ አካሄደ።

Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Scroll to Top