Uncategorized

የፍትሕ አገልግሎት በቅብብልሽ እና በትብብር የሚፈጸም ነው” የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ዓለምአንተ አግደው

”የፍትሕ አገልግሎት በቅብብልሽ እና በትብብር የሚፈጸም ነው” የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ዓለምአንተ አግደው ባሕር ዳር: መስከረም 19/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ከመስከረም 19/2017 ዓ. ም ጀምሮ ለአምስት ቀናት የሚቆይ የአማራ ክልል የዳኝነት እና የፍትሕ አካላት የትብብር እና ጥምረት የውይይት መድረክ ተጀምሯል። በመድረኩ የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ፣ የአማራ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ፋንቱ […]

የፍትሕ አገልግሎት በቅብብልሽ እና በትብብር የሚፈጸም ነው” የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ዓለምአንተ አግደው Read More »

የአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ የ2016 በጀት አመት የፍትሕ ዘርፍ የሪፎርም እቅድ አፈጻጸም በመገምገም የ2017 በጀት አመት አቅድ ለፍትህ መምሪያ ኃላፊዎችና ለማኔጅመነቱ አባላት ኦሬቴሽን ሰጠ፡፡

የአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ የ2016 በጀት አመት የፍትሕ ዘርፍ የሪፎርም እቅድ አፈጻጸም በመገምገም የ2017 በጀት አመት አቅድ ለፍትህ መምሪያ ኃላፊዎችና ለማኔጅመነቱ አባላት በ29/11/2016 ኦሬቴሽን ሰጠ፡፡ በ2016 በጀት አመት አቅድ ውስጥ በአስራ አንዱ ግቦች ውስጥ የተከወኑ ተግባራትን የሚያመላክት ሰነድ በቢሮ ኃላፊ አቶ ብርሃኑ ጎሽም የቀረበ ሲሆን ከየዞኑ የመጡ የመምሪያ ኃለፊዎች በችግርም ውስጥ ሁነው የሰሯቸውን ስራዎች አቅረበዋል፡፡

የአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ የ2016 በጀት አመት የፍትሕ ዘርፍ የሪፎርም እቅድ አፈጻጸም በመገምገም የ2017 በጀት አመት አቅድ ለፍትህ መምሪያ ኃላፊዎችና ለማኔጅመነቱ አባላት ኦሬቴሽን ሰጠ፡፡ Read More »

የዳኝነት ሥርዓትን በማሻሻል የዜጎችን ተጠቃሚነት በሚያረጋግጥ መንገድ ቃኝቶ ወደ ተሻለ ደረጃ ማድረስ ያስፈልጋል” ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ

የዳኝነት ሥርዓትን በማሻሻል የዜጎችን ተጠቃሚነት በሚያረጋግጥ መንገድ ቃኝቶ ወደ ተሻለ ደረጃ ማድረስ ያስፈልጋል” ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ Read More »

የአብክመ ፍትሕ ቢሮ ከዮኒሴፍና ጉዳዩ ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር የምክክር መድረክ አካሄደ።

የአብክመ ፍትሕ ቢሮ ከዮኒሴፍና ጉዳዩ ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር በ2016 በጀት ዓመት በተመረጡ የፕሮግራም ዞኖችና ወረዳ ውስጥ የህፃናት ጋብቻ ወንጀሎችን ለመከላከል እና ምላሽ ለመስጠት የተከናወኑ ተግባራትን በኮምቦልቻ ከተማ የምክክር መድረክ አካሄደ።

የአብክመ ፍትሕ ቢሮ ከዮኒሴፍና ጉዳዩ ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር የምክክር መድረክ አካሄደ። Read More »

የአማራ ክልል ፍትህ ቢሮ የ2016 በጀት ዓመት የዕቅድ አፈጻጻም አደረገ፡፡

የአማራ ክልል ፍትህ ቢሮ የ2016 በጀት ዓመት የዕቅድ አፈጻጻም አደረገ፡፡ ከነሐሴ 02-3/2016፣ ባህር ዳር፣ በአፈጻጸም ግምገማው የቢሮ ኃላፊዎች፣የማኔጅመንት አባላት፣ዐቃብያነ ህግ እና የአስተዳደር ሠራተኞች እንዲሁም የአማራ ክልል የፍትህ ባለሙያዎች ማሰልጠኛና የህግ ምርምር ኢንስቲትዩት ዳይሬክተር ተገኝተዋል፡፡ የቢሮ ኃላፊው አቶ ብርሀኑ ጎሽም የግምገማ መድረኩን ሲከፍቱ፤ ክልሉ በሁከትና በብጥብት የነበረ መሆኑን አውስተው በዚህ አስቸጋሪ እና ፈታኝ ሁኔታ ውስጥ ሆነን

የአማራ ክልል ፍትህ ቢሮ የ2016 በጀት ዓመት የዕቅድ አፈጻጻም አደረገ፡፡ Read More »

የሕጻን ሄቨን ጉዳይ የምርመራ፣ የክስ እና የፍርድ ሂደት እንዴት ነበር?

የሕጻን ሄቨን ጉዳይ የምርመራ፣ የክስ እና የፍርድ ሂደት እንዴት ነበር? ባሕር ዳር: ነሐሴ 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ሕጻን ሄቨን በተፈጸመባት የአስገድዶ መድፈር ወንጀል ሕይዎቷ ማለፉን በተመለከተ ከሰሞኑ በስፋት መነጋገሪያ ኾኗል፡፡ የአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ እና የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን በሕጻን ሄቨን ዓወት ጉዳይ በተመለከተ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡ የአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ ኀላፊ ብርሃኑ ጎሽም የምርመራ፣ የክስ እና የፍርድ ሂደትን

የሕጻን ሄቨን ጉዳይ የምርመራ፣ የክስ እና የፍርድ ሂደት እንዴት ነበር? Read More »

“ሕዝብን በማሳተፍ ሕገ ወጥነትን መከላከል ይገባል” ረዳት ኮሚሽነር ውበቱ አለ

“ሕዝብን በማሳተፍ ሕገ ወጥነትን መከላከል ይገባል” ረዳት ኮሚሽነር ውበቱ አለ ባሕር ዳር: ነሐሴ 23/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል የምርት እና ግብይት፣ የገበያ አረጋጊ፣ ፀረ ኮንትሮባንድ እና ሕገ ወጥ ንግድ ቁጥጥር ጥምር ግብረ ኀይል የወንጀል ጉዳዮች ክትትል ቴክኒክ ኮሚቴ የ2016 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም እና የ2017 በጀት ዓመት ዕቅድ ላይ ውይይት አድርጓል፡፡ በውይይቱ ሕገወጥነትን በቁርጠኝነት በመከላከል

“ሕዝብን በማሳተፍ ሕገ ወጥነትን መከላከል ይገባል” ረዳት ኮሚሽነር ውበቱ አለ Read More »

በበጀት ዓመቱ ከ455 ሚሊዮ ብር በላይ በወንጀል የተመዘበረ ሃብት ማስመለሱን የአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ ገለጸ።

በበጀት ዓመቱ ከ455 ሚሊዮ ብር በላይ በወንጀል የተመዘበረ ሃብት ማስመለሱን የአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ ገለጸ። ባሕር ዳር: ነሐሴ 30/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ቢሮው በ2016 በጀት ዓመት ያከናወናቸውን ሥራዎች በተመለከተ ለአሚኮ ማብራሪያ ሰጥቷል። የአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ ውጤታማ እና ተደራሽ የፍትሕ አገልግሎት በመስጠት በወንጀል ዘርፍ የሕግ የበላይነትን፣ ሰብዓዊ መብትን፣ ሰላም እና ደኅንነትን፣ በፍትሐብሔር ዘርፍ ደግሞ የመንግሥትን እና

በበጀት ዓመቱ ከ455 ሚሊዮ ብር በላይ በወንጀል የተመዘበረ ሃብት ማስመለሱን የአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ ገለጸ። Read More »

የአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ የ2017 ዓ.ም ዘመን መለወጫ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለታራሚዎች ይቅርታ መደረጉን አስታወቀ፡፡

የአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ የ2017 ዓ.ም ዘመን መለወጫ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለታራሚዎች ይቅርታ መደረጉን አስታወቀ፡፡ የአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ ምክትል ቢሮ ኀላፊ ወንዳቸው ሠራው የ2017 የዘመን መለወጫን ምክንያት በማድረግ ለታራሚዎች ይቅርታ መደረጉን ገልጸዋል፡፡ የአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ ከተሰጡት ሥልጣን እና ተግባራት ውስጥ በይቅርታ ሊፈቱ የሚገባቸውን ዜጎች በቦርድ ዓይቶ ለአሥተዳደር ምክር ቤቱ አቅርቦ ማስወሰን ነው ብለዋል።

የአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ የ2017 ዓ.ም ዘመን መለወጫ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለታራሚዎች ይቅርታ መደረጉን አስታወቀ፡፡ Read More »

የአማራ ክልል አሥተዳደር ጉዳዮች ክላስተር የተቋማትን የ2016 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም እና የ2017 በጀት ዓመት ዕቅድ ዝግጅት ግምገማዊ ውይይት በባሕር ዳር ከተማ ተካሄደ።

የአማራ ክልል አሥተዳደር ጉዳዮች ክላስተር የተቋማትን የ2016 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም እና የ2017 በጀት ዓመት ዕቅድ ዝግጅት ግምገማዊ ውይይት በባሕር ዳር ከተማ ተካሄደ። ባሕር ዳር: ሐምሌ 18/2016 ዓ.ም በግምገማዊ ውይይት መድረኩ ላይ የተገኙት የአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ ኃላፊ ብርሃኑ ጎሽም እንዳሉት ክልሉ በገጠመው የጸጥታ ችግር  የፍትሕ ባለሙያዎች ከቦታ ቦታ ተንቀሳቅሰው መሥራት እንዳልቻሉ ተናግረዋል።      ፍትሕ ፈላጊውም

የአማራ ክልል አሥተዳደር ጉዳዮች ክላስተር የተቋማትን የ2016 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም እና የ2017 በጀት ዓመት ዕቅድ ዝግጅት ግምገማዊ ውይይት በባሕር ዳር ከተማ ተካሄደ። Read More »

Scroll to Top