የፍትሕ አገልግሎት በቅብብልሽ እና በትብብር የሚፈጸም ነው” የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ዓለምአንተ አግደው
”የፍትሕ አገልግሎት በቅብብልሽ እና በትብብር የሚፈጸም ነው” የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ዓለምአንተ አግደው ባሕር ዳር: መስከረም 19/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ከመስከረም 19/2017 ዓ. ም ጀምሮ ለአምስት ቀናት የሚቆይ የአማራ ክልል የዳኝነት እና የፍትሕ አካላት የትብብር እና ጥምረት የውይይት መድረክ ተጀምሯል። በመድረኩ የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ፣ የአማራ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ፋንቱ […]
የፍትሕ አገልግሎት በቅብብልሽ እና በትብብር የሚፈጸም ነው” የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ዓለምአንተ አግደው Read More »










